ኦሪት ዘፍጥረት 2:23

ኦሪት ዘፍጥረት 2:23 አማ54

አዳምም አለ፤ ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት፤ ሥጋም ከሥጋዬ ናት፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል።