1
ኢዮብ 23:10
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ግን እኔ የምሄድበትን መንገድ ያውቃል፤ ከፈተነኝም በኋላ እንደ ወርቅ እወጣለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኢዮብ 23:12
ከአፉ ከወጣው ትእዛዝ አልራቅሁም፣ የአንደበቱን ቃል ከዕለት እንጀራዬ አብልጬ ይዣለሁ።
3
ኢዮብ 23:11
እግሮቼ ርምጃውን በጥብቅ ተከታትለዋል፤ ፈቀቅ ሳልል መንገዱን ጠብቄአለሁ።