1
መዝሙር 147:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ልባቸው የተሰበረውን ይፈውሳል፤ ቍስላቸውንም ይጠግናል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 147:11
ነገር ግን እግዚአብሔር በሚፈሩት፣ በምሕረቱ በሚታመኑትም ይደሰታል።
3
መዝሙር 147:5
ጌታችን ታላቅ ነው፤ እጅግ ኀያልም ነው፤ ለጥበቡም ወሰን የለውም።
4
መዝሙር 147:4
የከዋክብትን ብዛት ያውቃል፤ እያንዳንዱንም በስሙ ይጠራዋል።
5
መዝሙር 147:6
እግዚአብሔር ትሑታንን ከፍ ያደርጋል፤ ክፉዎችን ግን ወደ ምድር ይጥላል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች