1
መዝሙረ ዳዊት 144:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አምላኬ ንጉሤ ሆይ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፥ ስምህንም ለዘለዓለም ዓለም አመሰግናለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙረ ዳዊት 144:15
የሰው ሁሉ ዐይን አንተን ተስፋ ያደርጋል፤ አንተም ምግባቸውን በየጊዜው ትሰጣቸዋለህ።
3
መዝሙረ ዳዊት 144:2
በየቀኑ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ለስምህም ለዘለዓለም ዓለም ምስጋና አቀርባለሁ።
4
መዝሙረ ዳዊት 144:3
እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ ምስጋናውም እጅግ ብዙ ነው፤ ለታላቅነቱም ዳርቻ የለውም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች