ዮሐንስ 19:1-3

ዮሐንስ 19:1-3 NASV

ጲላጦስም ኢየሱስን ወስዶ አስገረፈው። ወታደሮችም የእሾኽ አክሊል ጐንጕነው በራሱ ላይ አደረጉ፤ ሐምራዊ ልብስም አለበሱት፤ እየተመላለሱም፣ “የአይሁድ ንጉሥ ሆይ! ሰላም ለአንተ ይሁን” እያሉ በጥፊ ይመቱት ነበር።