የማቴዎስ ወንጌል 24:12-13

የማቴዎስ ወንጌል 24:12-13 አማ05

ከክፋት ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች። እስከ መጨረሻ በትዕግሥት የሚጸና ግን ይድናል።