መዝሙረ ዳዊት 131
131
1የዳዊት የዕርገት መዝሙር።
#
መዝ. 139፥6። አቤቱ፥ ልቤ አይታበይም፥
ዐይኖቼም ከፍ ከፍ አይሉም፥
ለትልልቅ ነገሮች፥
ከዐቅሜም በላይ ለሆኑት አልጨነቅም።
2 #
ኢሳ. 66፥12-13። ነፍሴን አሳረፍኋት፥
የእናቱንም ጡት እንዳስተዉት ሕጻን ዝም አሰኘኋት፥
ነፍሴ የእናቱን ጡት እንዳስተዉት በእኔ ውስጥ ናት።
3ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም
እስራኤል በጌታ ይታመን።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 131: መቅካእኤ
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ
![None](/_next/image?url=https%3A%2F%2Fimageproxy.youversionapistaging.com%2F58%2Fhttps%3A%2F%2Fweb-assets.youversion.com%2Fapp-icons%2Fam.png&w=128&q=75)
ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ
መዝሙረ ዳዊት 131
131
1የዳዊት የዕርገት መዝሙር።
#
መዝ. 139፥6። አቤቱ፥ ልቤ አይታበይም፥
ዐይኖቼም ከፍ ከፍ አይሉም፥
ለትልልቅ ነገሮች፥
ከዐቅሜም በላይ ለሆኑት አልጨነቅም።
2 #
ኢሳ. 66፥12-13። ነፍሴን አሳረፍኋት፥
የእናቱንም ጡት እንዳስተዉት ሕጻን ዝም አሰኘኋት፥
ነፍሴ የእናቱን ጡት እንዳስተዉት በእኔ ውስጥ ናት።
3ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም
እስራኤል በጌታ ይታመን።