1
ኦሪት ዘፍጥረት 4:7
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
መልካም ባታደርግ ግን ኂጢአት በደጅ ታደባለች፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 4:7 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 4:26
ለሴት ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደስት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው፤ በዚያን ጊዜም በእግዚአብሔር ስም መጠራት ተጀመረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 4:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 4:9
እግዚአብሔርም ቃየንን አለው፤ ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ፤ አላውቅም የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም፤
ኦሪት ዘፍጥረት 4:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 4:10
ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኽል።
ኦሪት ዘፍጥረት 4:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 4:15
እግዚአብሔርም እርሱን አለው፤ እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልብታል። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት። ፕ
ኦሪት ዘፍጥረት 4:15 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ