1
መዝሙረ ዳዊት 95:6-7
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
እምነትና በጎነት በፊቱ፥ ቅድስናና የክብር ገናናነት በመቅደሱ ውስጥ ናቸው። የአሕዛብ ወገኖች፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ፤
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙረ ዳዊት 95:1-2
ለእግዚአብሔር አዲስ ምስጋናን አመስግኑ፤ ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግኑት። እግዚአብሔርንም አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።
3
መዝሙረ ዳዊት 95:3
ክብሩን ለአሕዛብ፥ ተአምራቱንም ለወገኖች ሁሉ ንገሩ፤
4
መዝሙረ ዳዊት 95:4
እግዚአብሔር ታላቅ፥ ምስጋናውም ብዙ ነውና፥ በአማልክትም ሁሉ ላይ የተፈራ ነውና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች