መዝሙር 117

117
መዝሙር 117
1አሕዛብ#117፥1 በዚህ ምንባብ አሕዛብ የሚለው ሕዝቦችን ያመለክታል። ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤
ሕዝቦችም ሁሉ፤ ወድሱት፤
2ምሕረቱ በእኛ ላይ ታላቅ ነውና፤
እግዚአብሔርም ታማኝነት ለዘላለም ነው።
ሃሌ ሉያ።#117፥2 ትርጕሙ እግዚአብሔር ይመስገን ማለት ነው።

Currently Selected:

መዝሙር 117: NASV

ማድመቅ

ያጋሩ

ኮፒ

None

ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ