መዝሙር 117
117
መዝሙር 117
1አሕዛብ#117፥1 በዚህ ምንባብ አሕዛብ የሚለው ሕዝቦችን ያመለክታል። ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤
ሕዝቦችም ሁሉ፤ ወድሱት፤
2ምሕረቱ በእኛ ላይ ታላቅ ነውና፤
የእግዚአብሔርም ታማኝነት ለዘላለም ነው።
ሃሌ ሉያ።#117፥2 ትርጕሙ እግዚአብሔር ይመስገን ማለት ነው።
መጽሐፍ ቅዱስ፣ አዲሱ መደበኛ ትርጕም™
የቅጂ መብት © 2001, 2024 በBiblica, Inc.
በፈቃድ የሚወሰድ። በዓለም ዐቀፍ ባለቤትነቱ።
The Holy Bible, New Amharic Standard Version™
Copyright © 2001, 2024 by Biblica, Inc.
Used with permission. All rights reserved worldwide.