መዝሙረ ዳዊት 100
100
1የምስጋና መዝሙር።
ምድር ሁሉ፥ ለጌታ እልል በሉ፥
2በደስታም ለጌታ ተገዙ፥
በእልልታም ወደ ፊቱ ግቡ።
3 #
መዝ. 23፥1፤ 95፥7፤ ሚክ. 7፥14፤ ኢሳ. 64፥7። ጌታ እርሱ አምላክ እንደሆነ እወቁ፥
እርሱ ሠራን፥ እኛም የእርሱ ነን፥
እኛስ ሕዝቡ የማሰማርያውም በጎች ነን።
4 #
መዝ. 106፥1፤ 107፥1፤ 118፥1፤ 136፥1፤ 138፥8፤ ኤር. 33፥11። ወደ ደጆቹ በውዳሴ፥
ወደ አደባባዮቹም በምስጋና ግቡ፥
አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥
5ጌታ ቸር፥ ፍቅሩም ለዘለዓለም፥
እውነቱም ለልጅ ልጅ ነውና።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 100: መቅካእኤ
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ

ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ
መዝሙረ ዳዊት 100
100
1የምስጋና መዝሙር።
ምድር ሁሉ፥ ለጌታ እልል በሉ፥
2በደስታም ለጌታ ተገዙ፥
በእልልታም ወደ ፊቱ ግቡ።
3 #
መዝ. 23፥1፤ 95፥7፤ ሚክ. 7፥14፤ ኢሳ. 64፥7። ጌታ እርሱ አምላክ እንደሆነ እወቁ፥
እርሱ ሠራን፥ እኛም የእርሱ ነን፥
እኛስ ሕዝቡ የማሰማርያውም በጎች ነን።
4 #
መዝ. 106፥1፤ 107፥1፤ 118፥1፤ 136፥1፤ 138፥8፤ ኤር. 33፥11። ወደ ደጆቹ በውዳሴ፥
ወደ አደባባዮቹም በምስጋና ግቡ፥
አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥
5ጌታ ቸር፥ ፍቅሩም ለዘለዓለም፥
እውነቱም ለልጅ ልጅ ነውና።