የኢየሱስ ታምራቶች:- መሎኮታዊ ማንነቱን መግለጥናሙና

የኢየሱስ ታምራቶች:- መሎኮታዊ ማንነቱን መግለጥ

ቀን {{ቀን}} ከ9

በመጠመዊያሥፍራየነበረውሽባሰውተፈወሰ

ኢየሱስአንካሳውንሰውፈውሰ፣ነገርግንሰውዬውእርሱመሆኑንእንዲያውቅአልፈቀደም።

ጥያቄ 1፡ምንያህልየአካልጉዳቶችእናሕመሞችበኀጢአትምክንያትየሚመጡናቸውብላችሁታስባላችሁ?

ጥያቄ 2፡የአይሁድመሪዎችበሰንበትመፈወስንተቃወሙ።

አንድንሰውመርዳትበማይሰማችሁጊዜተጽዕኖሊያሳድርባችሁየሚችለውምንድንነው? ለምን?

ጥያቄ 3፡አንዳንድሰዎችየኢየሱስንእርዳታየማይፈልጉበትምክንያትምንይሆናልብላችሁታስባላችሁ?

ቅዱሳት መጻሕፍት

ስለዚህ እቅድ

የኢየሱስ ታምራቶች:- መሎኮታዊ ማንነቱን መግለጥ

እያንዳንዳቸው እየሱስ ክርስቶስ የህያው የእግዛብሔር ልጅ መሆኑን መልካም የምስራች ዜናን ያበስሩ ነበር። ይህ አጭር ቪዲዮ የኢሱስ ክርስቶስ የእያንዳንዱን ቀን ቁልፍ ተአምራትን በምሳሌ ይገልፃል።

More

ይህንን እቅድ ስላቀረበልን GNPI ኬንያን ማመስገን እንፈልጋለን። ለበለጠ መረጃ፣ እባክዎን ይጎብኙ፡- https://www.gnpi.org/tgg