BibleProject | የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ፍቅርናሙና
ስለዚህ እቅድ

የዮሐንስ ወንጌል ስለኢየሱስ ማንነት በአንድ የቅርብ ጓደኛው የተጻፈ የአይን ምስክርነት ነው። በዚህ የ9-ቀን እቅድ ውስጥ፣ ኢየሱስ የእስራኤል አምላክ ሆኖ ሳለ ስጋን ለብሶ የሰው ልጅ የሆነበትን ታሪክ ያነባሉ። እርሱ፣ በእርሱ ለሚያምኑ ሁሉ ዘላለማዊ ህይወትን የሚሰጥ መሲህ እና የእግዚአብሔር ልጅ ነው።
More
BibleProject መጽሐፍ ቅዱስን የበለጠ እንዲያውቁት የሚያግዝዎ ነጻ አገልግሎት ነው። አገልግሎታችንን የምናከናውነው፣ በዓለም ዙሪያ ያሉ ወገኖች በሚያደርጉልን ቸርነት የሞላበት ስጦታ ነው። ስለ ባይብል ፕሮጀክት የበለጠ ለማወቅ ድረ ገጻችንን የሚከተለውን ሊንክ በመጫን ይጎብኙ፦ bibleproject.com/Amharic