መጽሐፍ ቅዱስ ህያው ነውናሙና

كلمة الله حية

ቀን {{ቀን}} ከ7

መጽሐፍ ቅዱስ ሁሉንም እየቀየረ ነው እግዚአብሔር "

ብርሃን ይሁን" የሚለውን ቃል እስከሚናገር ድረስ ሁሉም ነገር ጨልሞ እን ቅርጽ አጥቶ አስቡት እስቲ። በመቅጽበት፣ ሁሉም ነገር ተቀየረ። ብርሃኑ ጨለማውን ገፈ

ፈው፣ በፊት የማይታይ የነበረ አሁን በግልጽ ይታያል። ከእግዚአብሔር የወጣ አንድ ቃል ሁሉንም ቀየረው … ነገ

ር ግን እዚያ ላይ አላቆመም። አለምን ሁሉ በአንድ

እስትንፋስ የቀየረ እግዚአብሔር በቃሉ ሃይል አለም ላይ አዲስ ህይወትን አሁንም እየተነፈሰ ነው። የእግዚአብሔር ቃል ጨለማውን መግፈፍ አሁንም ቀጥሏል። የእግዚአብሔር ቃል ህይወቶችን ይቀይራል እ

ና የተጎዱ ልቦችን ያድሳል። የእግዚአብሔር ቃል

ህያው እና የሚሰራ የሆነው እርሱ ህያው እናሚሰራ ስለሆነ ነው። እና ቃሉን ሁል

ጊዜ ማግኘት እንችላለን። መጽሐፍ ቅዱስን ባጠናን ቁ

ጥር፣ እግዚአብሔር በአለም ያሉትን ሁሉ ከእርሱ ጋር የግል፣ የሚሰራ እና የሚያድስ ግንኙነት አንዲኖራቸው እንደሚፈልግ እንረዳለን። ምንም አይነት ችግር እና ፈተና ቢገጥመን፣ የእግዚአብሔር ቃል ጨለማውን መግፈፉን ይቀጥላል።

የእርሱ ቃል እንደ ጋና፣ ሱሙ፣ የፖፖሉካ ሰዎችን፣ ሳሙኤል አጃዪ ክራውተር፣ እና ዊ

ሊያም ቲንዴል ያሉ ሰዎችን መለወጡን ይቀጥላል። የእርሱ ቃል አንተን የመቀየር ሃይል አለው። ስለዚህ ቆም ብለህ ስለራስህ

ታሪከ አስብ። የእግዚአብሔር ቃ

ል ለውጦሃል? እና በምን መንገዶች እግዚአ

ብሔር በህይወትህ ውስጥ ቃሉን ህያው ያድርገው? እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር በህይወትህ የሰራውን

አመስግን፣ እና በአንተ አካባቢ ባለው ላይ ምን እያደረገ እንደሆነ አስተውል። ከዚህ በኋላም እግዚአብሔር እየተናገረ

ባለው ታሪክ ላይ ተሳታፊ ሁን። አለምን ካለመኖር ወደመኖር ሲያመ

ጣ ጀምሮ የጀመረ ታሪክ ነው፣ እና ኢየሱስ እስከሚመጣ ቀን ድረስ ይቀጥላል—የኋላ ታሪክን ያለፈ እና አለምን እየቀየረ ያለ ታሪክ።

ቀን 6

ስለዚህ እቅድ

كلمة الله حية

ከጊዜ መጀመሪያ ጀምሮ፣ የእግዚአብሔር ቃል በትጋት ልቦችን እና አእምሮዎቸን አድሷል—እና እግዚአብሔር አሁንም አልጨረሰም። በዚህ የ 7 ቀን እቅድ፣ እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን በመጠቀም ታሪክ እየሰራ እና በአለም ዙሪያ ህይወቶችን እንዴት እየቀየረ እንዳለ በቅርበት በመመልከት የመጽሐፍ ቅዱስን ህይወት ቀያሪነት እናከብራለን።

More

ይህ ዋናው የመጽሐፍ ቅዱስ እቅድ የተሰራው እና የቀረበው በ YouVersion ነው።