መጽሐፍ ቅዱስ ህያው ነውናሙና

كلمة الله حية

ቀን {{ቀን}} ከ7

መጽሐፍ ቅዱስ ሃገራትን ይለውጣል በ 1800ዎቹ

መጀመሪያ ነበር የ 12 አመት ናይጄሪየዊ ወንድ ልጅ እና ቤተሰቡ ወደ አሜሪካ በፖርቹጋል የባሪያ መርከብ ተወሰዱ። ነገር ግን መርከቡ የአፍሪካ ክልልን ሊለቅ ሲል በጸረ-ባሪያ ተቆጣጣሪዎች ተከቦ ህገወጥ አዘዋዋሪዎቹ በቁ

ጥጥር ስር ውለዋል። ልጁ እና ቤተሰቡ ነጻ ወጥተው ወደ ሴራሊዮን ተላኩ። እዚህ ነበር የመጽሐፍ ቅዱስን ሃይል

ያገኘው። ክርስቲያን

ከሆነ በኋላ፣ ሳሙኤል አጃ

ዪ ክሮውተር ብዙ ቋንቋዎችን በመማር በሴራሊዮን አካባቢ ወደሚገኙ ሀገሮች በመሄድ የሚሽነሪ ስራዎችን የሰራው። ይህን ሁሉ ጊዜ ግን መጽሐፍ ቅዱስ በናይጄሪያ ቋንቋ—በዮሩባ ስላልነበረ ያጠናው በእንግሊዝኛ ነበር። ይህ

ማለት በናይጄሪያ ያሉ እንግሊዝኛ መናገር የማይችሉ ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል በ

ራሳቸው ማንበብ አይችሉም ማለት ነው። ስለዚህ አጃዪ በዮሩባ የሰዋሰው ስርአት በመ

ጻፍ እገዛ በማድረግ መጽሐፍ ቅዱስን ወደዚያ ቋንቋ ተርጉሟል። የዮሩባ መጽሐፍ ቅዱስን ከጨረሰ በኋላ፣ ሰዎች እርሱ ያገኘውን ህየወት

ቀያሪ ተሞክሮ እንዲያገኙ መጽሐፍ ቅዱስን ወደሌሎች የናይጄሪያ ቋንቋዎች መተርጎም ቀጠለ። በኋላ ላይም ክራውተር በአንግሊካል ቤተክርስቲያን "የኒጀር ቢሾፕ" በመሆን የመጀመሪያው አፍሪካዊ የአንግሊካል ቢሾፕ ሆኖ ተ

መረጠ። እና ዛሬ በናይጄሪያ ያለው አንግሊካል ቤተክርስቲያን

ከ 18 ሚሊዮን በላይ የተጠመቁ አባላት ያሉት ሁለተኛው ትልቅ አንግሊካን ክልል ነው። በክራውተር የሰራው ራሱ እግዚአብሔር በአንተ ውስጥ በመ

ስራት በቃሉ በኩል አለም ላይ ተጽእኖ ማምጣት ይፈልጋል። አንተ ብቻ ልትደርስባቸው የምትችላቸው በመጽሐፍ ቅዱስ ሊለወጡ የ

ሚችሉ እየጠበቁ ያሉ ሰዎች አሉ። ስሊዚህ ዛሬ፣ እየተናገረ ባለው ታሪክ ውስጥ መጫወት የምትችለው ሚናን

እንዲገልጥልህ እግዚአብሔርን ጠይቅ፣ እና ከጠየከው፣ ካሰብከው ወይም ከገመትከው በላይ በህይወትህ ሲያደርግ ተመልከት።

ቀን 2ቀን 4

ስለዚህ እቅድ

كلمة الله حية

ከጊዜ መጀመሪያ ጀምሮ፣ የእግዚአብሔር ቃል በትጋት ልቦችን እና አእምሮዎቸን አድሷል—እና እግዚአብሔር አሁንም አልጨረሰም። በዚህ የ 7 ቀን እቅድ፣ እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን በመጠቀም ታሪክ እየሰራ እና በአለም ዙሪያ ህይወቶችን እንዴት እየቀየረ እንዳለ በቅርበት በመመልከት የመጽሐፍ ቅዱስን ህይወት ቀያሪነት እናከብራለን።

More

ይህ ዋናው የመጽሐፍ ቅዱስ እቅድ የተሰራው እና የቀረበው በ YouVersion ነው።

ተዛማጅ እቅዶች